23-06-2014 ዓ/ም
የደቡብክልልባህልናቱሪዝምቢሮከአርባምንጭዩኒቨርሲቲጋርበመተባበር 126ኛውንየአድዋድልበዓልያከበረሲሆንበመድረኩየተገኙትየዕለቱየክብርእንግዳእናየደቡብክልልባህልናቱሪዝምቢሮኃላፊአቶኃይለማሪያምተስፋዬ፣የጋሞዞንዋናአስተዳደሪናየአርባምንጭዩኒቨርሲቲአስተዳደርቦርድም/ልሰብሳቢአቶብርሃኑዘውዴ፣የአርባምንጭዩኒቨርስቲፕሬዝዳንትዶ/ርዳምጠውዳርዛ፣የዩኒቨርሲቲአመራሮች፣ሰራተኞች፣አባትእናእናትአርቤኞች፣የሀገርሽማግሌዎች፣የሀይማኖትአባቶች፣ከክልሉከተለያዩዞኖችእናልዩወረዳዎችየመጡየባህልናቱሪዝምመምሪያእናጽ/ቤትኃላፊዎችእንዲሁምሌሎችምጥሪየተደረገለውእንግዶችበተገኙበት‹‹የአድዋድልለኢትዮያዊያንህብረትለአፍሪካየነጻነትጮራ››በሚልመሪቃልበተለያዩኩነቶችታጅቦበአርባምንጭከተማበድምቀትተከብሯል፡፡
በበዓሉየመክፈቻንግግርያደረጉትየደቡብክልልባህልናቱሪዝምቢሮኃላፊእናየዕለቱየክብርእንግዳአቶኃ/ማሪያምተስፋዬአድዋለእኛለኢትዮጵያዊያንየአንድነታችንአርማ፣የህብረብሄረዊአንድነታችንመገለጫ፣የጥቁርህዝቦችኩራትበመሆኑኢትዮያዊያንጀግንነታቸውንናአልበገረነታቸውንያስመሰከሩበትታለቅየድልበዓልመሆኑንገልጸዋል፡፡
አያይዘውምድሉለጣሊያንሽንፋትለኢትዮጵያዊያንድልናደስታእንዲሁምጀግንነትናወኔየተገኘበትበመሆኑኢትዮጵያዊያንአሁንላይከሚለያዩንአጃንዳዎችተለቀንአንድበሚያደርጉንሀገራዊጉዳዮችላይበመስራትበድህነትናኋላቀርነትላይመዝመት፣እንዲሁምበልማት፣በዴሞክራሲስርዓትግንባታናበመልካምአስተዳደርዙሪያየሚተዩጉድላቶችንማረም፣ፍትህናየህግየበላይነትማረጋገጥበሚሉእናበሌሎችምመልካምዕሴቶችላይትኩረትመስጠትወሳኝመሆኑንአብራርተዋል፡፡
በበዓሉየአርባምንጭዩኒቨርሲቲፕሬዚዳንትዶ/ርዳምጠውዳርዛባስተላለፉትመልዕእክትየአድዋድልየማንነታችንመገለጫ፣በነጮችናጥቁሮችመካከልየነበረውንትሪክትድልበማድረግታሪክየተሰራበትበመሆኑኢትዮጵያበልማትእናበሌሎችምዘርፎችግንባርቀደምለመሆንምቹአየርእናመልክዓምድርያላት፣በቂውሃእናየማዕድንሀብቶችየሚገኙባትትሀገርመሆኗንበመጥቀስለማሳያሌለኛውአድዋየህዳሴግድባችንሀይልማመንጫትመጀመሩድህነትንታሪክለማድረግአመለካችነውያሉሲሆኑበተመሳሰይየጋሞዞንአስተዳደሪናየአርባምንጭዩኒቨርሲቲየቦርድም/ሰብሳቢአቶብርሃኑዘውዴበበኩላቸውየአድዋድልበየምዕራፉእናበየትውልዱእየተዘከረእናእየተወሳየሚኖርየሞራልስንቅመሆኑንበመግለጽበአሁኑጊዜየውጭእናየውስጥወራሪዎችእንዲሁምተላለኪዎችአፍራሽተልዕኳቸውንይዘውእየሰሩበመሆኑከመቼውምጊዜበላይበመንቃትጠላትንመዋጋትበአንጻሩምበልማትእናበሀገራዊአንድነትላይትኩረትመደረግይኖርበታልብለዋል፡፡
በበዓሉታሪካዊእውነታዎችእናተሞክሮዎችላይሙያዊንግግርያደረጉትበባህርዳርዩኒቨርሲቲመምህርናተመራመሪፕሮፌሰርሹመትሲሻኝባስተላለፉትመልዕክትየአድዋድልኩራታችን፣የአንድነታችንመገለጫ፣የሥነልቦናጽናት፣ጀግንነትእናወኔየተገኝበትለዕድገታችንትልቅመሰረትመሆኑንበመጥቀስመልእክትአስተላልፈዋል፡፡
በድልበዓሉበርካታጥናታዊጽሁፎችየቀረቡሲሆንከእነዚህምመካከልየጣሊያኖቹዳባ፣የአደዋጦርነትናየኢትዮያዊያኑየአሸነፊነትሚስጥርበሚልአቶካሱጡሚሶንጨምሮሌሎችዕለቱንየመሰሉጥናታዊጽሑፎችበምሁራንመቅረባቸውንየደቡብክልልባህልናቱሪዝምቢሮየኮሚዩኒኬሽንዳይሬክቶሬትዘግቧል፡፡
በትግስቱገዕናሞ

Leave a comment